የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር የተከበሩ አሌክሲስ ማሌክ (Alexis Malek) የተመራ የፈረንሳይ የልኡካን ቡድንን በጽ/ቤታቸዉ ተቀብለው አነጋግረዋል።
በዚህ ወቅትም በትምህርት ዘርፉ ላይ ስለሚኖሩ የትብብር መስኮች ዙሪያ ከክቡር አምባሳደሩ ጋር ውይይት አድርገዋል።
በተጨማሪም ሚኒስትሩ የኢትዮ-ፍሬንች ሊሴ ገብረማርያም ትምህርት ቤትን በተመለከተ Mission Laique Francaise (MLF) ፕሬዚዳንት እና ዋና ስራ አስፈጻሚ ጋር ትምህርት ቤቱን በተመለከተ በቀጣይ በጋራ በሚሰሩበት ሁኔታ ላይ ውይይት አድርገዋል።
Copyrights 2024. . All Rights Reserved.
Developed by NATNAEL ABATE